የ‹‹International Youth Fellowship (IYF)›› ሊቀ መንበርና አስተሳሰብ ቀረጻ አስተምህሮ/Mindset Education/ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ቾው ሱንግዋ/Dr Cho Sunghwa/ ‹‹Public Lecture on Mindset›› በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የሕዝብ ገለጻ/Public lecture/ ሐምሌ 29/2014 ዓ/ም አቅርበዋል፡፡

በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሚቲዎሮሎጂና ሃይድሮሎጂ ፋከልቲ አዘጋጅነት ‹‹Potential Collaborations on Tropical Meteorology and Climate Research Some Ideas on Multi-Disciplinary Approach›› በሚል ርዕስ ሐምሌ 22/2014 ዓ/ም ሴሚናር ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Grant Type:

Small Scale Research

 The nature of the proposal shall be demand driven, contribute

to the implementation of the national development strategy,

and be able to produce a publishable and applicable finding.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፊታችን ዓርብ ሐምሌ 29/2014 ዓ/ም ከጧቱ 02፡30 – 05፡30 ለዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም ቅዳሜ 30/2014 ዓ/ም ከጧቱ 02፡30 – 05፡30 ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በማይንድ ሴት/Mind-Set/ ላይ ያተኮረ ፐብሊክ ሌክቸር በዋነው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ አዘጋጅቷል፡፡