- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች እድሳት የተደረገላቸው የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎችና በግቢ ውበት የተሠሩ ሥራዎች ተጠናቀው ከመጋቢት 8/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአገልግሎት እንዲበቁ ተደርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: እድሳት የተደረገላቸው የ3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎችና በግቢ ውበት የተሠሩ ሥራዎች ተጠናቀው ለአገልግሎት በቁ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤቶች የ2014 የትምህርት ዘመን 1ኛ ሴሚስተር አፈፃፀም ውይይትና የወላጅ በዓል የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና የተማሪ ወላጆች በተገኙበት መጋቢት 10/2014 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የኮሚዩኒቲ ት/ቤቶች የ2014 የትምህርት ዘመን የ1ኛ ሴሚስተር የማጠቃለያ ውይይት ተደረገ
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግዢና ንብረት አስተዳደር እና የፋይናንስና በጀት አስተዳደር ባለሙያዎች እንዲሁም ለማኔጂንግ ዳይሬክተሮች በግዢ ዕቅድ፣ በግዢ መርሆዎች፣ በግዢ አፈፃፀም አቤቱታ አቀራረብ፣ በጨረታ ሰነድ ዝግጅትና የውል አስተዳደር እና በንብረት አስተዳደር ዕርሰ ጉዳዮች ላይ ከመጋቢት 08-09/2014 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት ቀጠናዊ ትስስር ፎረም በዳሰሳ ጥናት የተገኙ ውጤቶች፣ የፎረሙ የ2013 ዓ/ም አፈፃፀም ክለሳና የ2014 ዓ/ም ዕቅድ ላይ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት የካቲት 26/2014 ዓ.ም በጊዶሌ ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና በክላስተሩ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት የጋራ ፎረም ውይይት ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከደራሼ ወረዳ ፕላንና ልማት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በወረዳው ለሚገኙ እንዲሁም ከቡርጂና አሌ ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ 22 የፕላን መምሪያ እና የግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች ከመጋቢት 8-10/2014 ዓ/ም ለሦስት ቀናት በGIS ሶፍትዌር ዙሪያ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለፕላን መምሪያ እና ለግብርናና ገጠር ልማት ሠራተኞች በ‹‹GIS›› ሶፍዌር ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ