• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • SYMPOSIA
      • Sustainable Water Resources Development
        • Call for Papers
      • International Conference on Engineering and Technology
      • Science for Sustainable Development
      • Research for Development and Indigenous Study
      • Annual Research and Publication Review
      • International Enset Symposium
        • Enset Symposium 2024
        • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

የሐዘን መግለጫ

Details
Wed, 02 August 2023 2:10 pm

መምህር ሀብታሙ ሻቴ ከአባታቸው አቶ ሻቴ ዮሻ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ባዩሽ በቀለ ታኅሣሥ 19/1972 ዓ/ም በቀድሞው ጋሞ ጎፋ አውራጃ ካምባ ወረዳ ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በካምባ ባዮ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እንዲሁም የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ

Details
Mon, 31 July 2023 2:14 pm

አርባ ምጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ስለፈተና አሰጣጥና በግቢ ውስጥ ስለሚኖራቸው ቆይታ ዛሬ ሐምሌ 24/2015 ዓ/ም ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በስድስቱም ካምፓሶቹ 6,546 ወንድ እና 4,857 ሴት በድምሩ 11,403 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር መርሃ ግብር መሠረት ፈተናውን ከሐምሌ 25/2015 ዓ/ም ጀምሮ የሚወስዱ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎች ሽኝት ተደረገ

Details
Mon, 31 July 2023 1:53 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ላይ ለቆዩ የፈተና አስፈጻሚዎች የአርባ ምንጭ አዞ እርባታ ማዕከልን እንዲጎበኙ በማመቻቸት ሐምሌ 22/2015 ዓ/ም ሽኝት አድርጓል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎች ሽኝት ተደረገ

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

Details
Mon, 31 July 2023 8:25 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲው ምሩቃን በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ተቋማት በሚቀጠሩበት ወይም ተቀጥረው እየሠሩ ባሉበት ጊዜ የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃ ትክክለኛነት ይጣራልን ጥያቄዎችን እየተቀበለ የትምህርት ማስረጃ አጣርቶ በማረጋገጥ በተከታታይ ምላሽ በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ

Details
Fri, 28 July 2023 12:02 pm

 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመጀመሪያ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና አሰጣጥ ሂደትን ዛሬ ሐምሌ 21/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው ተመልክተዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ

  1. የእንሰት አመራረትን ማዘመን፣ እሴትን በመጨመር የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን ማሻሻል ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ቅድመ ዝግጅት አጠናቀቀ
  3. በእንጨት ለቀማ ለሚተዳደሩ በፕሮጀክት የታቀፉ ሴቶች የሕይወት ክሂሎትና ሥራ ፈጠራ ሥልጠና ተሰጠ
  4. የሐዘን መግለጫ

Page 182 of 549

  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181
  • 182
  • 183
  • 184
  • 185
  • 186

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap