• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት መግለጫ ማስታወቂያ

Details
Mon, 07 August 2023 8:23 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ማጠቃለያ ውጤት በመረጃ መረብ (Online) የተለቀቀ ስለሆነ ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን (ወይም ሊንኩን በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ-ፔስት በማድረግ)፣ መለያ ቁጥር (ID Number) በማስገባት፣ Search እና View Result በመጫን ማየት የሚትችሉ መሆኑን እየገለጸ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተማሪ ካለ ከሰኞ እስከ ረቡዕ (ከነሐሴ 1 እስከ 3/ 2015 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተር ቢሮ (የአምዩ አስተዳደር ሕንጻ 2ኛ ፎቅ) ማመልከት የሚችል/ትችል መሆኑን ያሳውቃል፡፡

Read more: የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት መግለጫ ማስታወቂያ

የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Sat, 05 August 2023 9:36 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው እንዲገቡ እየገለጸ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል፡፡

Read more: የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

AMU Launches a 2.3 Million ETB Project to Scale up Enset Technologies in Gamo Highlands

Details
Thu, 03 August 2023 6:52 am

Arba Minch University held a kick-off meeting on July 22, 2023 to officially launch a 2.3 million ETB collaborative Project with the theme of “Production, Popularization, and Commercialization of Value added Enset-Based Food Products through the Adoption of Proven Processing -Technologies". Click here to see more pictures.

Read more: AMU Launches a 2.3 Million ETB Project to Scale up Enset Technologies in Gamo Highlands

የሐዘን መግለጫ

Details
Wed, 02 August 2023 2:10 pm

መምህር ሀብታሙ ሻቴ ከአባታቸው አቶ ሻቴ ዮሻ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ባዩሽ በቀለ ታኅሣሥ 19/1972 ዓ/ም በቀድሞው ጋሞ ጎፋ አውራጃ ካምባ ወረዳ ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በካምባ ባዮ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እንዲሁም የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡

Read more: የሐዘን መግለጫ

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ

Details
Mon, 31 July 2023 2:14 pm

አርባ ምጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ስለፈተና አሰጣጥና በግቢ ውስጥ ስለሚኖራቸው ቆይታ ዛሬ ሐምሌ 24/2015 ዓ/ም ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በስድስቱም ካምፓሶቹ 6,546 ወንድ እና 4,857 ሴት በድምሩ 11,403 ተማሪዎች የተቀበለ ሲሆን በትምህርት ሚኒስቴር መርሃ ግብር መሠረት ፈተናውን ከሐምሌ 25/2015 ዓ/ም ጀምሮ የሚወስዱ ይሆናል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ

  1. የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎች ሽኝት ተደረገ
  2. ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
  3. የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና አሰጣጥ ምልከታ አደረጉ
  4. የእንሰት አመራረትን ማዘመን፣ እሴትን በመጨመር የእንስሳት መኖ አዘገጃጀትና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን ማሻሻል ላይ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Page 182 of 549

  • 177
  • 178
  • 179
  • 180
  • 181
  • 182
  • 183
  • 184
  • 185
  • 186

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap