የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም በሀገር በቀል የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም ቀጥሎ በተዘረዘሩት የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

  1. PhD in Groundwater Engineering
  2. PhD in Irrigation Engineering
  3. PhD in Water Supply and Sanitary Engineering

በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት መስኮች መማር የምትፈልጉ እስከ ሃምሌ 23/ 2013 ዓ/ ም ድረስ ለአዲስ አበባ እና አከባቢው ለምትገኙ አመልካቾች አዲስ አበባ በሚገኘው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጉዳይ ማስፈጸሚያ ቢሮ እና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ቢሮ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡

የፈተና ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ይሆናል፡፡

3Cs - Collaborate, Conduct and Communicate will be the strategic template for newly anointed Executive Research Director, Dr Tesfaye Habtemariam, which he thinks will metamorphose AMU’s entire research endeavor. And despite odds stack against him, he is optimistic to get everyone on his bandwagon of new era that is aimed at breathing life into the system to make it more efficacious!

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ ለነበራችሁና በአሁኑ ሰዓት በጊዜያዊነት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 08 እና 09/2013 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቀ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት የዳይሬክቶሬቱን የ2014 ዓ.ም ዕቅድ ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም ገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Dr Mulatu Osie, the 1st PhD graduate from College of Natural and Computational Sciences in Biodiversity Conservation & Management of Hossana probing habitat fragmentation effects on vascular epiphytes, bryophytes and predator-pest dynamics in Kafa Biosphere Reserve in southwest Ethiopia has unraveled interestingly veritable findings that necessitate keen attention from those in the corridors of power.