- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በመተባበር በደቡብና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በተመረጡ ስድስት ከተሞች ውስጥ በሚኖሩ አፍላ ወጣቶችና ወጣቶች ላይ የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት የስርጭት መጠን፣ መንስዔዎች እና የሚያስከትለውን ጉዳት አስመልክቶ የሠራውን ጥናት ሚያዝያ 10/2016 ዓ/ም በሶዶ ከተማ ለባለድርሻ አካት ይፋ አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት የስርጭት መጠን፣ መንስዔዎችና የሚያስከትለው ጉዳት ላይ የሠራውን ጥናት ይፋ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ የኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት ከጀርመን ልማት ኤጀንሲ/GIZ/ ጋር በመተባበር የነፃ ሕግ ድጋፍ አገልግሎት ለሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ተጠቂዎች ለማድረስ ያለመ የጋራ ትብብር ፕሮጀክት የማስጀመሪያና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መርሃ ግብሮችን ሚያዝያ 7/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
AMU-IUC, under its Transversal Institutional Strengthening Sub-Project 7 (TISP7), trained caregivers from April 8-11, 2024, and officially inaugurated the 1st Daycare Center at AMU’s Kulfo Campus on April 11, 2024 with the presence of university higher officials. Click here to see more photos.
Read more: AMU-IUC Inaugurates the 1st Daycare Center at AMU and Trains Caregivers
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ ክንውን ሪፖርት ዕቅድ ሚያዝያ 7/2016 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ቀርቦ ተገምግሟል ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት ተገመገመ
- Details
አቶ ሸለሞ ጫልታ ከአባታቸው አቶ ጫልታ ፀጋዬ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ወርቅነሽ የሶ በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር መሎ ኮዛ መስከረም 3 /1968 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አባያ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡