- Details
Arba Minch University Law School students Team wins International Committee of Red Cross, ICRC, National Moot Court Competition on International Humanitarian Law held in Addis Ababa from May 29-30/2023. Click here to see the Pictures!
- Details
በአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በኮምፒውቲንግና ሶፍትዌር ኢንጂነርንግ ፋከልቲ በ “Computing and Information Technology” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር መሳይ ሳሙኤል ሰኔ 02/2015 ዓ/ም ከሰዓት በኋላ ከ8፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በዋናዉ ግቢ መግቢያ አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ያቀርባል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Enhancing Community Development Pertaining Education, Production and Product Access through Integrated Intervention/ECoD›› በተሰኘ ግራንድ ምርምር ፕሮጀክት በጎፋ ዞን መሎ ኮዛ ወረዳ የሚሠራው የመንገድ ሥራ የመስክ ምልከታ ግንቦት 16/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በ‹‹ECoD››ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት የሚሠራው የመንገድ ሥራ የመስክ ምልከታ ተደረገ
- Details
Arba Minch Institute of Technology (AMiT) has conducted the 4th International Conference on “Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development (ICET-2023)”, from May 26-27, 2023. AMiT also has officially launched Ethiopian International Journal of Engineering and Technology (EIJET).Click here to see the Pictures!
Read more: AMiT Conducts 4th International ICET Conference and Inaugurates EIJET Journal
- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 4ኛውን ‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት/ Innovation and Challenges in Engineering and Technology for Sustainable Development (ICET-2023)›› ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ ከግንቦት 18-19/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዙህ ይጫኑ፡፡
Read more: 4ኛው ‹‹የምኅንድስናና ቴክኖሎጂ ፈጠራና ተግዳሮቶች ለዘላቂ ልማት›› የምርምር ኮንፍረንስ ተካሄደ