የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከ‹‹National Institute of Technology›› ጋር በተፈራረሙት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት ‹‹Application of Novel Techniques for Waste Water Treatment›› በሚል ርዕስ ሚያዝያ 21/2014 ዓ/ም ኦንላይን ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በ2014 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 1 እና 2 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 3 እና 4 እንዲሁም ትምህርት የሚጀመረው ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡

በመሆኑም ወደ ዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ፡- 

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል በላንቴ ቀበሌ በማኅበር ተደራጅተው ለሚሠሩ፣ የግል ሥራ ፈጥረው ለሚንቀሳቀሱና ሥራ አጥ ለሆኑ ወጣቶች በመሠረታዊ የሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሚያዝያ 10/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ሚያዝያ 11/2014 ዓ/ም ገለጻ ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

ተማሪ ዳዊት ጥላሁን ከአባቱ ከአቶ ጥላሁን አያኖ እና ከእናቱ ከወ/ሮ መብራት ደቻሳ ጥቅምት 27/1989 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ከተማ ተወለደ፡፡ ተማሪ ዳዊት የ1ኛ ደረጃ ትምህርቱን በጫሞ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት እና የፕሪፓራቶሪ ትምህርቱን በጫሞ ሁለተኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤት ተከታትሏል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ