- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ26ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ14ኛ ጊዜ የተከበረውን የመቻቻልና የአብሮነት ቀን ‹‹ብዝኃነትን መኖር›› በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 25/2016 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ተመራማሪዎች የ2030 የምርምር ትኩረት ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍን አስመልክቶ ከታኅሣሥ 22-24/2016 ዓ/ም ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍ ስልቶች ምንነት፣ የፕሮጀክት አጻጻፍ ሂደትን መገምገም፣ የእድገት ጽንሰ ሃሳብ እንዲሁም ዘላቂ የልማት ግቦች አተገባበር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለግብርና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና ተመራማሪዎች ዓለም አቀፍ የፕሮጀክት አጻጻፍ ላይ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቅጥር ግቢ እየተከናወኑ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሥራዎችን ታኅሣሥ 15/2016 ዓ/ም ጎብኝተዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በነጭ ሳር ካምፓስ እየተከናወነ የሚገኝ የከተማ ግብርና ሥራን ጎበኙ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው ለመጡ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከታኅሣሥ 04-5/2016 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን ለዩኒቨርሲቲው በሰጠው ግብረ መልስና በሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ከታኅሣሥ 04-11/2016 ዓ/ም በሁሉም ካምፓሶች ከመምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡