- Details
3Cs - Collaborate, Conduct and Communicate will be the strategic template for newly anointed Executive Research Director, Dr Tesfaye Habtemariam, which he thinks will metamorphose AMU’s entire research endeavor. And despite odds stack against him, he is optimistic to get everyone on his bandwagon of new era that is aimed at breathing life into the system to make it more efficacious!
Read more: Collaboration at all levels will metamorphose research: Dr Tesfaye H
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተመድባችሁ ለነበራችሁና በአሁኑ ሰዓት በጊዜያዊነት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 08 እና 09/2013 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቀ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡-
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በጊዜያዊነት ለተመደባችሁ የ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት የዳይሬክቶሬቱን የ2014 ዓ.ም ዕቅድ ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም ገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
Dr Mulatu Osie, the 1st PhD graduate from College of Natural and Computational Sciences in Biodiversity Conservation & Management of Hossana probing habitat fragmentation effects on vascular epiphytes, bryophytes and predator-pest dynamics in Kafa Biosphere Reserve in southwest Ethiopia has unraveled interestingly veritable findings that necessitate keen attention from those in the corridors of power.
Read more: Habitat fragmentation destroying Kafa Biosphere Reserve: Dr Mulatu
- Details
በሳይንስና ክፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሐምሌ 5-8/2013 ዓ/ም እየተካሄደ በሚገኘው የትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንዱስትሪ ኮንቬንሽን ላይ የተለያዩ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ሥራዎች እና ወደ ማኅበረሰብ የወረዱ የምርምር ፕሮጀክቶችን በማቅረብ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጂና ኢንዱስትሪ ኮንቬንሽን ላይ እየተሳተፈ ነው