በ2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ በቴክኖሎጂና ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ለተመደቡ 1,100 አዲስ ገቢ ተማሪዎች በቤተ-መጻሕፍት፣ በሬጅስትራርና በተማሪዎች አገልግሎት ዘርፍ አጠቃቀም እንዲሁም በተማሪዎች የዲሲፕሊን መመሪያ ዙሪያ ሐምሌ 16/2013 ዓ.ም ኦረንቴሽን ተሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University, Water Resources Research Center is Pleased to Announce Call for Proposal until Sept 03, 2021