- Details
‹‹አሜሪካና ምዕራባውያን ሀገራት በአፍሪካ ቀንድ ፖለቲካ ላይ ያላቸው ፍላጎት›› በሚል ርዕስ ኅዳር 25/2014 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውይይት ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር ለICT ባለሙያዎች ከኅዳር 20-25/2014 ዓ/ም የ‹‹Advanced Web Development›› ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር ለICT ባለሙያዎች ሥልጠና ሰጠ
- Details
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ18ኛ በሀገራችን ለ17ኛ ጊዜ የተከበረው ዓለም አቀፍ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ8ኛ ጊዜ ‹‹በሥነ ምግባር የታነፀ አመራር ከሙስና ለፀዳች ኢትዮጵያ!›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 21/2014 ዓ/ም በተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ተከብሯል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በአርባ ምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሀገር በቀል 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም በ“Irrigation Engineering”፣ “Ground Water Engineering”፣ “Water Supply and Sanitary Engineering” ለመማር ያመለከታችሁ አመልካቾች እና የመጀመሪያውን ምልመላ ያለፋችሁ አመልካቾች የ“Home-Grown Collaborative PhD Programs (HCPP)” ፕሮጀክት በአሁኑ ጊዜ ባለመኖሩ በዩኒቨርሲቲው መደበኛ የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም መቀጠል የምትፈልጉ የመጨረሻውን የመግቢያ ፈተና በቀን 30/3/2014 ዓ.ም የሚሰጥ ስለሆነ ፍላጎቱ ያላችሁ ከላይ በተጠቀሰው ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ በአካል በመገኘት እንድትፈተኑ እናሳስባለን፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 10 ሚሊየን ብር እንዲሁም በጦርነቱ ምክንያት ተፈናቅለው ደብረ ብርሃን ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች የሚውል አንድ ሚሊየን ብር የሚያወጣ የምግብ እህል ድጋፍ ኅዳር 14/2014 ዓ/ም አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ