የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ2014 የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅትና በ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ዙሪያ ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ‹‹Teachers at the Heart of Education Recovery›› በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 18-19/2014 ዓ/ም የዓለም መምህራን ቀንን ምክንያት በማድረግ ኮንፈረንስ አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

AMU-IUC ፕሮግራም ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ፕሮጀክቱ በሚሰጠው ነፃ የ3ኛ ዲግሪ የትምህርት ዕድል የሴቶች ተሳትፎ እንዲጨምር ለሴት መምህራን ከጥቅምት 18-19/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት አዘጋጅቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ “አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሠራዊት ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ አሸባሪው የሕወኃት ቡድን በፈጸመው ዘግናኝና አሰቃቂ ጥቃት የተሰው የሀገር መከላከያ አባላትን በማሰብ የዝክርና የሂሊና ፀሎት ሥነ-ሥርዓት አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ