- Details
Arba Minch University has inked a memorandum of understanding with Ministry of Culture and Tourism and Ministry of Science & Higher Education wherein Ethiopian government has chosen AMU to launch a degree program on Translation and Interpreting; and modalities in this regard will be hammered out in a conference to be convened at Gamo Zone Culture Hall, Secha, on 2nd April, 2021. Representatives from universities, policy makers and different stakeholders are expected to participate, informs Director of Institute of Culture and Language Research (ICLR), Dr Seid Ahmed Mohammad.
Read more: AMU to launch degree in translation & interpreting, meet on 2nd April
- Details
ዩኒቨርሲቲው ከጋሞ ዞን ሰላምና ፀጥታ ግንባታ መምሪያ ጋር በመተባበር ‹‹ሁሉ አቀፍ የማኅበረሰብ ተሳትፎ ለዘላቂ ሰላም›› በሚል መሪ ቃል በቁጫ ወረዳ ሰላም በር ከተማ የካቲት 24/2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
ሥልጠናው ‹‹ሁሉ አቀፍ ማኅበረሰብ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ›› እና ‹‹በሃይማኖቶች መካከል መቻቻልና መከባበር›› በሚሉ ይዘቶች ዙሪያ መሰጠቱን የጋሞ ዞን ሰላምና ፀጥታ መምሪያ የግጭት ዘላቂ መፍትሄ ሥራ ትግበራ ከፍተኛ ባለሙያና አሠልጣኝ አቶ መሰለ እንግዳ ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት በእጅ የሚሠራ ቀላል የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ኦቾሎኒ አምራች ለሆኑ አርሶ አደሮች ለሙከራ በማቅረብ አጠቃቀሙን አስመልክቶ የካቲት 24/2013 ዓ.ም በሰላምበር ከተማ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኦቾሎኒ መፈልፈያ ማሽን አዘጋጅቶ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ አቀረበ
- Details
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ከየካቲት 30 - መጋቢት 2/2013 ዓ/ም ሥልጠናዊ ውይይት አካሂዷል፡፡
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ ስለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከምሥረታው ጀምሮ አሁን እስካለበት የምርምር ዩኒቨርሲቲ ደረጃ ድረስ ያለውን አጠቃላይ ሂደት ገለጻ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሥራ አመራር ሥልጠናዊ ውይይት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ግምገማ ከየካቲት 26-27/2013 ዓ/ም አካሂዷል፡፡
የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ተ/ፕ በኃይሉ መርደኪዮስ በእንኳን ደኅና መጣችሁ ንግግራቸው የጥናትና ምርምር ሥራ የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታትና የመፍትሄ አቅጣጫ ለመጠቆም እንደሚረዳ ገልጸዋል፡፡ የምርምር ሥራዎች መበራከት የሚበረታታ በመሆኑ ለአካባቢው ማኅበረሰብ የሚጠቅሙ ምርምሮችን መሥራት የመጀመሪያ ምርጫ መሆን አለበት ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ