የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት 2011 የትምህርት ዘመን በሁለተኛው መንፈቀ አመት
በመደበኛ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟለ አዲስ አመልካቶችን ከዚህ በታች
በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ Click here to download the full information.

Invitation for papers on any of the following themes

THEME 1: Design, development and manufacturing of electromechanical engineering systems for sustainable development(Electrical and Mechanical Engineering)

THEME 2: Information technology and computing systems for sustainable development(Computer Science and IT)

THEME 3: Sustainable Development in Built Environment Systems for sustainable development(Civil Engineering, Architecture and Urban Planning)

THEME 4: Renewable energy resource assessment and development(Electrical and Mechanical Engineering)

Click here to read the details

ለዩኒቨርሲቲው ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እንዲሁም ለቡድን መሪዎችና የዕቅድ ባለሙያዎች የፕሮግራም በጀት ይዘት፣ አሠራርና አስተዳደር የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥልጠና ታኅሣሥ 05/2011 ዓ.ም ተሰጥቷል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ

‹‹ከጎሳ ይልቅ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ እንስጥ!›› ‹‹ሁላችንም አብረን ነፃ ካልወጣን ማንም ብቻውን ነፃ ሊሆን አይችልም!›› በሚሉ መሠረታዊ መርሆዎች ላይ የሚሠራው የአዲሲቷ ኢትየጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተርና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አቶ ኦባንግ ሜቶ ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና ማኅበረሰብ ታኅሣሥ 13 እና 14 የማነቃቂያ ንግግር አድርገዋል፡፡ምስሉን ለመመልከት ከዚህ ይጫኑ