የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አገልገሎት ዳይሬክቶሬት ከሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬትና ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በአደንዛዥ ዕፅና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ከከተማው 12 ቀጠናዎች 6 ቀበሌያት ለተወጣጡ ወጣቶች ከነሐሴ 19-20/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ  

የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ሀገር አቀፍ ዓመታዊ የምክክር ጉባዔ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከነሐሴ 18-21/2013 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በጉባዔው በወላይታ ዞን በሙከራ ላይ የሚገኘው የʻʻGeshiyaroʼʼ ፕሮጀክት አሁናዊ የመስክ ምልከታና የፕሮግራሙ የ2013 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ     

ዶ/ር ዮሴፍ ብሩ ገ/ጊዮርጊስ በቀድሞው ጅማ ክ/ሀገር ጅማ ከተማ ሐምሌ 29/1961 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ የ1ኛና 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማ ከተማ ተከታትለዋል፡፡

As ‘part of its mission to disseminate scientific knowledge and appropriate technology to the regional, national and international communities, Arba Minch University has been established four home-based’jourhals and “Ethiopian Journal of Business and Social Sciences” is one of them.' So far, the assigned editorial members have been working hard on the activities of the journal publication, However, the previous editorial board members have completed their terms of offices such that the university publication documentation and dissemination directorate office want to assign ihe new, ‘editorial board members including Editor-in-chief, Co-editor-in-chief, Editorial manager and Language editor to administer the publications of the journal. Therefore, the university announces for editorial board membership for competition to assign a competent and committed Ethiopian Academic Staffs. Female candidates are encouraged to apply!

የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተመራማሪዎችና የአስተዳደር ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማድረግ ነሐሴ 8/2013 ዓ/ም በዋናው ግቢ ባካሄዱት ውይይት የ 1 ወር ደመወዛቸው በበጀት ዓመቱ ተቆራጭ ተደርጎ ድጋፍ እንዲደረግ ወስነዋል፡፡ ከገንዘብ ድጋፉ በተጨማሪ ፈቃደኛ ተሳታፊዎች የደም ልገሳ አከናውነዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ