Livestock and Fishery Research Centre in the span of two years from its inception is aggressively working on forages development, dairy farming; and many researches on fisheries, apiculture, animal feed and nutritional experiments on livestock to ascertain their productivity potential are underway. And LFRC is likely to establish dairy and sheep breeding farm at Gircha in Chencha and Bonke woreda, informed its Director, Mr Chencha Chebo.

የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ያነበቧቸውን የተለያየ ይዘት ያላቸውን 72 መጽሐፍት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አበረከቱ፡፡

ከ1953 ዓ/ም ጀምሮ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ በመምጣት በከተማው በሚገኘው በእርሻ ልማት ውስጥ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች በጡረታ እስከ ተገለሉበት ጊዜ ድረስ ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ምንም ዓይነት የመደበኛ ትምህርት ዕድል አላገኙም፡፡ ‹‹መደበኛ ትምህርት አለመማሬ ማንበብና መፃፍ እንዳልችል አላገደኝም›› የሚሉት አቶ ያቻ የግላቸውን ጥረት በማድረግና የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ማንበብና መፃፍ መቻላቸውን ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ከICT ጋር አቀናጅቶ ለማስተማርና ለማሻሻል የሚረዱ 25 ኮምፕዩተሮችን ለአርባ ምንጭና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤቶች ሰኔ 15/2012 ዓ/ም አስረክቧል፡፡

ለት/ቤቶቹ የተደረገው ድጋፍ ዩኒቨርሲቲው የእንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ለማሻሻል ከተለያዩ የICT መሣሪያዎች ጋር አቀናጅቶ መጠቀም በሚል የቀረፀው ፕሮጀክት አካል ሲሆን ለኮምፕዩተሮቹ ግዥ ዩኒቨርሲቲው 675 ሺህ ብር ወጪ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በደጋ ኦቾሎ ቀበሌ ሲያከናውን የቆውን የንጹህ መጠጥ ውሃ መስመር ጥገናና የማስፋፋያ ፕሮጀክት አጠናቆ የዩኒቨርሲቲው፣ የጋሞ ዞንና የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ እንዲሁም የቀበሌው አመራሮች በተገኙበት ሰኔ 20/2012 ዓ/ም በይፋ አስረክቧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

The century-old standoff between Ethiopia, Egypt and Sudan continue to simmer as Egypt is vociferously trying to prove its point over Blue Nile River while Ethiopia vacuously keeps on harping on natural rights; however, Ethiopia has actually failed to aggressively mobilize international diplomatic support that would have technically been accurate to prove River Nile is of Ethiopian provenance thus invalidating Egypt’s assertion.