የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ የገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዞችን ሐምሌ 20/2012 ዓ/ም ጉብኝተዋል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝደንት ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ጉብኝቱ በዩኒቨርሲቲው ያሉ የተለያዩ የገቢ ማመንጫ ተቋማት ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃና ችግሮች በአካል በማየት ለቀጣይ ሥራዎች አቅጣጫና ውሳኔ ለመስጠት የሚረዱ ሀሳቦች ለማግኘት የተዘጋጀ ነው ብለዋል፡፡ መንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸውን ገቢ በማመንጨት ወጪያቸውን በከፊል እንዲሸፍኑ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በ2007 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው የእንጨትና ብረታ ብረት፣ የሕትመትና የግብርና ኢንተርፕራይዞች ተመስርተው ሲሰሩ መቆየታቸውን ያስታወሱት ም/ፕሬዝደንቷ መሰል ጉብኝቶች መደረጋቸው የዘርፉን ወጤታማነት ለማረጋገጥ ወሳኝ ናቸው ብለዋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

A Philippine expatriate, Dr Eliezer B Manus, 65, who worked with Arba Minch University for over 13 years in Architecture & Urban Planning Department, died of prolonged illness, was buried in Manila, Philippine. He is survived by wife Prof Madelyn Manus and only son Mr Michael Manus, a lecturer in AMU.

Dr Eliezer had started his employment with AMU on 9th October, 2007, till he left for his country in August 2020 for treatment to his ailment and soon after reaching his nation he died. Click here to see the pictures

The Ethiopian Journal of Water Science and Technology (EJWST) is an open access journal hosted by Arba Minch University, Water Technology Institute. EJWST is a multidisciplinary double-blind peer-reviewed journal publishes original research papers, critical reviews and technical notes which are of regional and international significance on all aspects of the water science, technology, policy, regulation, social, economic aspects, management and applications of sustainable of water to cope with water scarcity.

Virtual Career Expo 2020 for Prospective Graduates

ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተገባዶ የመጀመሪያዉ ደረጃ የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ በድጋሚ እንኳን ደስ አለን፡፡ ቀሪዉን የግንባታ ሥራ ለማጠናቀቅ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍተኛ ተነሳሽነት በማሳየት ላይ ይገኛል፡፡ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማገኅበረሰብም ቀደም ሲል ስናደርግ እንደነበርነዉ ሁሉ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይም የዜግነት አሻራችንን ማስቀመጡን መቀጠል ይጠበቅብናል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ