በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮምፒውቲንግና ሶፍትዌር ምኅንድስና ፋከልቲ መምህር የተዘጋጀው የጋሞኛ ቋንቋ ኤሌክትሮኒክ መዝገበ ቃላት መተግበሪያ የዩኒቨርሲቲውና የዞን አመራሮች፣ መምህራን እና የዘርፉ ባለሙያዎች በተገኙበት ሚያዝያ 12/2015 ዓ/ም ይፋ ተደርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

"HUMAN BRiDGE" የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሚሆኑ ዘመናዊና በሪሞት የሚሠሩ 240 የታካሚና የቀዶ ጥገና ክፍል አልጋዎች፣ ፍራሾች፣ ዊልቸሮች፣ ክራንቾች፣ የቀዶ ጥገና ክፍል መብራቶች እና ሌሎች የሕክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ ሚያዝያ 22/2015 ዓ/ም ለሆስፒታሉ አስረክቧል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሠላም ሚኒስቴር እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ‹‹ሀገር በቀል ዕሴቶችን ለዘላቂ ሠላምና ጠንካራ ሀገራዊ መንግሥት ግንባታ›› በሚል ርዕስ ከሚያዝያ 20-21/2015 ዓ/ም ሀገራዊ አውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University Renewable Energy Technology Research Center has launched a grand research project collaboratively with Centre for Crop Health and Protection /CHAP/ and Space and Water Solutions/LENKE/ on "Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology (SWIFT)", on April, 26, 2023. Click here to see the Pictures!