- Details
Arba Minch University marks 4th Doctoral day and welcomes newly graduated PhD staff from different Universities on 1st April, 2023. Click here to see Pictures.
Read more: 4th Doctoral Day Marked; AMU Welcomes New PhD Graduates
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን ካሉ አንጋፋና ስመ ጥር ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህንን መልካም ስም በገበያ አማራጭነት ለመጠቀም ያሰቡ አንዳንድ ኃላፊነት የጎደላቸው ግለሰቦች የዩኒቨርሲቲው ያልሆኑ የትምህርት ማስረጃዎች እና የተማሪ ውጤት ኮፒዎች ላይ የዩኒቨርሲቲውን ሎጎ ተጠቅመው የዩኒቨርሲቲውን ስም እያጎደፉ መሆኑን ከተለያዩ ተቋማት ከሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ጥያቄዎች ለመረዳት ተችሏል፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስም የተመዘገበ የትምህርት ማስረጃና የተማሪ ውጤት ኮፒ በመያዝ ሠራተኛ ቀጥራችሁ ለሚታሠሩ ተቋማት በሙሉ፡-
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በእንስሳት ሳይንስ ት/ክፍል በእንስሳት ስነ-ምግብ ‹‹Animal Nutrition›› ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት ዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም መጋቢት 28/2015 ዓ/ም ከጧቱ 2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፋቸውን የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት በዋናው ግቢ አዲሱ አዳራሽ ያቀርባሉ፡፡
Read more: የዕጩ ዶ/ር ጌታቸው አብርሃም የፒ ኤች ዲ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ግምገማ መርሃ ግብር
- Details
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመሥራት መጋቢት 19/2015 ዓ/ም ትውውቅ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመሥራት ትውውቅ አደረገ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባርና ፀ/ሙ/መከ/ዳይሬክቶሬት ቅዳሜ መጋቢት 23/2015 ዓ.ም ጧት ከ2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመጡበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ በትምህርት ቆይታቸው ሊተገብሩ የሚገባቸውን የሥነ-ምግባር መርሆዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ዲሲፕሊን መመሪያን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና አዘጋጅቷል፡፡