በ‹‹AMU-IUC›› ፕሮግራም 4ው ፕሮጀክት በሲሌ እና ሻፌ ንዑስ ተፋሰሶች ላይ የአፈር መሸርሸርን በተመለከተ እየተከናወኑ ባሉ የምርምር ሥራዎች ዙሪያ በፕሮጀክቱ 2 ዙር የ3 ዲግሪ ትምህርት ዕድል ያገኙ ተማሪዎች ባሉበት ጥር 5/2015 ዓ/ም ሰሚናር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሠላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሠላም፣ የጤና እና የደስታ እንዲሆን ከወዲሁ ይመኛል፡፡

መልካም በዓል! ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

በ"AMU-IUC" ፕሮግራም 2 ዙር ቤልጂየም ሀገር በሚገኙ 5 ዩኒቨርሲቲዎች የ3 ዲግሪ ትምህርት ዕድል ላገኙ ተማሪዎች የትውውቅና የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም ጥር 5/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ቋንቋ ጥናት ተቋም እየጠፋ ያለውን የኦንጎታ ቋንቋ ለመታደግ በቋንቋው ላይ የምርምር ጥናት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ጥር 7/2015 ዓ/ም ጂንካ ከተማ በሚገኘው የደቡብ ኦሞ ምርምር ማእከል ውስጥ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡