AMU-IUC's Transversal Institutional Strengthening Project (TISP-7) has recently held an impactful "Empowering Awareness Campaign" on July 3, 2024, at Geresse Kemele Oro Primary School in South Ethiopia Region. The campaign entitled "Promote Gender Equality in Education and Empower School Girls to Pursue their Passions and Dreams," aimed to address the critical issue of girls' education within the school community. Click here to see more photos. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ/ም የ12 ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ ለፈተና አስፈጻሚዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በአርባ ምንጭ አዞ እርባታ የጉብኝትና ምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ሳይንስ ኮሌጅ 4 ዓመት የሆርቲካልቸርና ዕፅዋት ሳይንስ ተማሪዎችና በኮሌጁ የማኅበረሰብ ጉድኝት ዘርፍ የተሠሩ የምርምር ሥራዎች የመስክ ምልከታ ሰኔ 24/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ለ2016 ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ሥነ ምግባር መርሆዎች እና በሙስና ወንጀል ሕጎች ዙሪያ ከሰኔ 21-24/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የ2016 ዓ/ም የ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎችና ተፈታኝ ተማሪዎች በአጠቃላይ የፈተና አስተዳደርና አሰጣጥ እንዲሁም መደረግ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ዙሪያ ዛሬ ሐምሌ 2/2016 ዓ/ም ገለፃ /Orientation/ ተሰጥቷል፡፡ በሁለት ዙሮች ተከፍሎ በሚሰጠው የዘንድሮው የ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ31 ሺህ በላይ ተማሪዎች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተመድበዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡