- Details
Mr Behailu Merdekios, the newly appointed Research and Community Service Vice President, is indebted towards his superiors for reposing faith in him to spearhead such an important office of Arba Minch University and at the same time, he feels, it’s right opportunity to serve the nation and will put his heart and soul in achieving what is expected of him.
Read more: I will give my best to achieve what’s expected of me: Behailu
- Details
The newly appointed Academic Affairs Vice President, Dr Alemayehu Chufamo, believes in delineating precise strategic plan in measurable terms that should enable all users to achieve intended targets in a stipulated timeframe and carrying everyone along by building common understanding is his hallmark!
Read more: I believe in collective responsibility to achieve goal: Dr Alemayehu
- Details
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክልላዊ መንግሥት ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ የጌጣጌጥ ማዕድናት ምርትና ግብይት ዘርፍ ለባለድርሻ አካላት ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫና የምክክር መደረክ ላይ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የማዕድን አለኝታ ጥናት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኮንሶና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የማዕድን አለኝታ ጥናት ማካሄዱ ተገለጸ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ዲንና የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ዶ/ር ፈቃዱ ማሴቦ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ዩኒቨርሲቲ ኖርዌይ ከሚገኘው በርጌን ዩኒቨርሲቲ ጋር እየሠራ የሚገኘው የፕሮጀክት ሥራ በመጀመሪያ ዙር አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ ዩኒቨርሲቲው ለ2ኛ ዙር የʻNorwegian Program for Capacity Development in Higher Education and Research for Development/NORHEDʼ ፕሮጀክት ተጠቃሚ ሆኗል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የʻNORHEDʼ ፕሮጀክት 2ኛ ዙር ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ
- Details
ዩኒቨርሲቲው ለ7ኛ ጊዜ ያሠለጠናቸውን 87 የሕክምና ዶክተሮች ታኅሣሥ 24/2013 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 32ቱ ሴቶች ናቸው፡፡
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወደ ሀገራችን ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ሌሎች የሀገሪቱ የጤና ባለሙያዎች ሁሉ የዩኒቨርሲቲያችን የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና የዛሬ ተመራቂ ዶክተሮች ወረርሽኙን ለመከላከል ግንዛቤ በማስጨበጥ እንዲሁም ለኅብረተሰቡ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ያለ እረፍት ሲያገለግሉ መቆየታቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህም ሂደት በኮቪድ-19 በሽታ ተይዘው ከዳኑት መካከል መምህራንና ተመራቂ ተማሪዎች ይገኙበታል ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ