ውድና የተከበራችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ መምህራንና ተመራማሪዎች፣ አመራር አካላት፣የአስተዳደር ሠራተኞችና የቴክኒክ ባለሙያዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ደርሶ የመጀመሪያዉ ዙር የዉሃ ሙሌት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ ያለን !!!

Arba Minch University’s Community Service Directorate has added another feather in its cap by restoring previous collapsed water supply system and installing new one at Ochollo village for the welfare of 560 households. ‘Dega Ochollo Drinking Water Supply Project’ had begun in July 2018 that got completed and was formally inaugurated on 27th June, 2020; the project incurred around ETB 1 Million that was facilitated by AMU.  Click here to see the pictures

Livestock and Fishery Research Centre in the span of two years from its inception is aggressively working on forages development, dairy farming; and many researches on fisheries, apiculture, animal feed and nutritional experiments on livestock to ascertain their productivity potential are underway. And LFRC is likely to establish dairy and sheep breeding farm at Gircha in Chencha and Bonke woreda, informed its Director, Mr Chencha Chebo.

የ82 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ያነበቧቸውን የተለያየ ይዘት ያላቸውን 72 መጽሐፍት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አበረከቱ፡፡

ከ1953 ዓ/ም ጀምሮ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ በመምጣት በከተማው በሚገኘው በእርሻ ልማት ውስጥ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች በጡረታ እስከ ተገለሉበት ጊዜ ድረስ ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ያቻ ያና በሕይወት ዘመናቸው ምንም ዓይነት የመደበኛ ትምህርት ዕድል አላገኙም፡፡ ‹‹መደበኛ ትምህርት አለመማሬ ማንበብና መፃፍ እንዳልችል አላገደኝም›› የሚሉት አቶ ያቻ የግላቸውን ጥረት በማድረግና የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ማንበብና መፃፍ መቻላቸውን ተናግረዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ከICT ጋር አቀናጅቶ ለማስተማርና ለማሻሻል የሚረዱ 25 ኮምፕዩተሮችን ለአርባ ምንጭና ሳውላ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤቶች ሰኔ 15/2012 ዓ/ም አስረክቧል፡፡

ለት/ቤቶቹ የተደረገው ድጋፍ ዩኒቨርሲቲው የእንግሊዝኛ ቋንቋን የማስተማር ሥነ-ዘዴን ለማሻሻል ከተለያዩ የICT መሣሪያዎች ጋር አቀናጅቶ መጠቀም በሚል የቀረፀው ፕሮጀክት አካል ሲሆን ለኮምፕዩተሮቹ ግዥ ዩኒቨርሲቲው 675 ሺህ ብር ወጪ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ