የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ትምህርትና ሥነ ባህርይ ሳይንስ ት/ቤት ለጋሞ ባይራ እና ለአቡነ ሰላማ 2ኛ ደረጃ ሞዴል ት/ቤቶች መምህራንና ተማሪዎች ለመምህራን በሥራ ተነሳሽነት፣ ምዘናና ሥነ ልቦናዊ ዝግጁነት እንዲሁም ለተማሪዎች በጊዜ አጠቃቀም፣ የጓደኛ ግፊት፣ ከዕድሜ ጋር የተያያዙ ለውጦችና የፈተና አወሳሰድ ክሂሎት በመሰሳሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የካቲት 25/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ ት/ክፍል በሥራ ላይ ያሉ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህራንን ሙያዊ ብቃት ማሻሻል ‹‹Improving English Language Teachers’ Professional Competency through Need-Based on-Job Training››  በሚል ርዕስ የግራንድ ምርምር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር መጋቢት 2/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 9ውን ሳይንስ ለዘላቂ ልማት ዐውደ ጥናት ከመጋቢት 01-02/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ በዐውደ ጥናቱ 22 ዩኒቨርሲቲዎች የተሳተፉ ሲሆን በግብርና፣ ጤና እና የተፈጥሮ ሳይንስ መስኮች የተሠሩ 45 ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University’s College of Medicine and Health Sciences in collaboration with Lund University and KNCV - Tuberculosis Foundation, Netherlands offered 5-day training on complex interventions of pediatric healthcare with a due focus on children and adolescents with long-term illness in Ethiopia, from February 27 to March 03, 2023. Click here to see more Pictures.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማእከል ለዩኒቨርሲቲው መደበኛ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ/Entrepreneurship/ ሥልጠና የካቲት 24/2015 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ምስሎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡