አቶ መንገሻ መንደዶ ከአባታቸው መንደዶ መጃ እና ከእናታቸው ዋንታሌ አካንቶ በቀድሞ በሰሜን ኦሞ ክፍለ ሀገር ቦሎሶ ሶሬ አውራጃ መጋቢት 28/1958 ዓ.ም ተወለዱ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ዳይሬክቶሬት 9ኛውን ሀገር አቀፍ ምርምር ለልማት ዓውደ ጥናት ከየካቲት 17-18/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ