ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተርነት የቀረቡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ወ/ሮ ወይንሸት ገ/ጻድቅ (ተ/ፕ)፣ ዶ/ር ዘርይሁን ዘርዶ (ተ/ፕ) እና ዶ/ር ደስታ ጋልቻ (ረ/ፕ) ኅዳር 7/2016 ዓ/ም የስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅታቸውን ለዩኒቨርሲቲው ሴኔት አቅርበው የድምጽ መስጠት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch Water Technology Institute offered a basic python for environmental data processing training for staff to enhance research capabilities and promote technological advancements from October to November 2023.Click here to see more photos.

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ‹‹Geography and Environmental Studies›› ት/ክፍል በ‹‹Environment and Natural Resource Management›› የትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ገነሻ ማዳ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 3/2016 ዓ/ም የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ጸድቋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University in collaboration with the United Nations Industrial Development Organization has organized a half-day popularization workshop on fortifying enset and moringa products on November 14, 2023.Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ፈጠራ፣ ልማትና ማፍለቂያ ማዕከል ከኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት /Entrepreneurship Development Institute/ ጋር በመተባበር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ፐብሊክ ኢንተርፕሪነርሺፕ፣ ኢኖቬሽንና ሥነ ምኅዳር ላይ ያተኮረ ሥልጠና ከጥቅምት 29 - ኅዳር 1/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ