መ/ር ተስፋዬ ፈረደ ገ/ማርያም ከእናታቸው ከወ/ሮ እቴነሽ ተፈራ ከአባታቸው አቶ ፈረደ ገ/ማርያም በቀድሞ ጎፋ ወረዳ ቡልቂ ከተማ ግንቦት 19/1960 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል የደረጃ ዶት ኮም እህት ኩባንያ/Dereja.Com Sister Company/ ከሆነው ኢንፎማይንድ ሶሉሽንስ ‹‹Infomind Solutions›› እና ከጋሞ ዞን የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማ እና ከጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች አዲስ ለተመረቁ ወጣቶች ከነሐሴ 26/2015 ዓ/ም  ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ወራት ሲሰጥ የነበረው በ‹‹Dereja Academy Accelerator Program›› ክሂሎት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ኅዳር 2/2016 ዓ/ም ተጠናቋል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University Senate promoted nine academic staff to Associate Professorship Academic Rank position on November 6/2023. Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጂንካ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በኦንጎታ ማኅበረሰብና ቋንቋ ላይ እያካሄደ ያለው ጥናት የደረሰበት ደረጃ ሪፖርት ለሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ጥቅምት 24/2016 ዓ/ም ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡