Entrepreneurship Development Institute (EDI) in Partnership with Arba Minch University is launching a call for the Entrepreneurship Training Workshop (ETW) for Female Academic staff of the University. The training will last for six (6) consecutive days from 25/12/2023 - 30/12/2023. The University cordially invites all female academic staff who have passion, and commitment, willingness to dedicate their time during and after the training to apply and launch their entrepreneurial journey.

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 18ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ‹‹ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 24/2016 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በዩኒቨርሲቲው የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በዓለም አቀፍ ደረጃ 20ውና በኢትዮጵያ 19ው የፀረ ሙስና ንቅናቄ ቀን ‹‹ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በኅብረት እንታገል›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 25/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University English Language Improvement Center, ELIC, along-with English Language Fellows of the US State Department organized 2-day training on Academic and Grant Writing, Scholarly Databases, and Publication for over 100 staff members from Nov 30 to Dec 1, 2023. Click here to see more photos.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞንና ወረዳዎች ለተወጣጡ ከፍተኛ መኮንኖችና የዲቪዥን ኃላፊ ሴት አመራሮች የአመራርነት ሚናን ለማጎልበት ከኅዳር 19-20/2016 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው የአመራር ምንነት፣ የጥሩ መሪ መገለጫ ባህሪያት እንዲሁም ራስን፣ ቡድንና ተቋምን መምራት የሚሉ ርእሰ ጉዳዮች በስፋት ተዳሰዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ