- Details
Entrepreneurship Development Institute (EDI) in Partnership with Arba Minch University is launching a call for the Entrepreneurship Training Workshop (ETW) for Female Academic staff of the University. The training will last for six (6) consecutive days from 25/12/2023 - 30/12/2023. The University cordially invites all female academic staff who have passion, and commitment, willingness to dedicate their time during and after the training to apply and launch their entrepreneurial journey.
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 18ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ‹‹ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 24/2016 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በዩኒቨርሲቲው የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በዓለም አቀፍ ደረጃ 20ኛውና በኢትዮጵያ 19ኛው የፀረ ሙስና ንቅናቄ ቀን ‹‹ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በኅብረት እንታገል›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 25/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: 20ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ንቅናቄ ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
- Details
Arba Minch University English Language Improvement Center, ELIC, along-with English Language Fellows of the US State Department organized 2-day training on Academic and Grant Writing, Scholarly Databases, and Publication for over 100 staff members from Nov 30 to Dec 1, 2023. Click here to see more photos.
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ፖሊስ መምሪያ ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞንና ወረዳዎች ለተወጣጡ ከፍተኛ መኮንኖችና የዲቪዥን ኃላፊ ሴት አመራሮች የአመራርነት ሚናን ለማጎልበት ከኅዳር 19-20/2016 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ በሥልጠናው የአመራር ምንነት፣ የጥሩ መሪ መገለጫ ባህሪያት እንዲሁም ራስን፣ ቡድንና ተቋምን መምራት የሚሉ ርእሰ ጉዳዮች በስፋት ተዳሰዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ከጋሞ ዞን ለተወጣጡ ከፍተኛ መኮንኖችና የዲቪዥን ኃላፊ ሴት አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ