አቶ ሰለሞን ንጉሤ ከአባታቸው አቶ ንጉሤ ጨሬ እና ከእናታቸው ወ/ሮ እቴነሽ ተሾመ በአርባ ምንጭ ከተማ በ1979 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

አቶ ሰለሞን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በቀድሞ ጋሞ ጎፋ ዞን በኩልፎ መለስተኛ 2 ደረጃ ት/ቤት እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ አጠቃላይ 2 ደረጃ ት/ቤት ያጠናቀቁ ሲሆን በመቀጠልም ከግንቦት 10/2001 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 24/2002 ዓ.ም በአሌልቱ ፖሊስ ማሠልጠኛ ት/ቤት በ22 ዙር መደበኛ የፖሊስነት ሙያ ሥልጠና አጠናቀው የምስክር ወረቀት አግኝተዋል፡፡

አቶ ግርማ ታደሰ ከአባታቸው አቶ ታደሰ መርቼ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ወለቱ ሙንዶ በ1980 ዓ/ም በባስኬቶ ልዩ ወረዳ ዶኮ አይማ ቀበሌ ተወለዱ፡፡

አቶ ግርማ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ ልማት ሙሉ 1 ደረጃ ትምህርት ቤት በመደበኛው እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት በማታው ፕሮግራም ተከታትለው አጠናቀዋል፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የስነትምህርትና ስነባህሪ ሳይንስ ት/ቤት ለዩኒቨርሲቲው ተደራሽ በሆኑ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የትምህርት ስኬቶችና ተግዳሮቶች ዙሪያ የትምህርቱ ዘርፍ ባላድርሻዎች ምክክር እና የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሠራ ታላቅ የምርምር ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ጥር 20/2015 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድርጅቱና የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሰባት ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች ሳይንቲፊክ ዳይሬክተሮች በተገኙበት ጥር 20/2015 ዓ/ም ዓመታዊ ጉባዔውን በአርባ ምንጭ ፓራዳይዝ ሎጅ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክቶሬት 10ውን ዓመታዊ የምርምር ግምገማ ዎርክሾፕ ከጥር 19 -20/2015 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡