ማስታወቂያ
ዩኒቨርሲቲያችን የ2012 የትምህርት ዘመንን ለመጀመር ቅደመ ዝግጅቱን አጠናቆ አዲስና ነባር ተማሪዎች ለመቀበል ዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ሁላችሁም የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን መስከረም 05/2012 ዓ/ም በየኢንስትቲዩቱ፣ ኮሌጆችና ትምህርት ቤቶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው በጥብቅ ያሳስባል፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያዋ ሴት ዶክተር የሆኑት ዶ/ር ገናዬ ፀጋዬ በዩኒቨርሲቲው አዲስ የተቋቋመው የምርምር ሥራዎች ህትመት፣ ስነዳና ስርጭት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቤልጅየሙ የ KU LEUVEN ዩኒቨርሲቲ ጋር በምርምር፣ በአቅም ግንባታ ስልጠና፣ በመማር ማስተማርና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ነሐሴ 15/2011 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ በዕለቱ የ KU LEUVEN ዩኒቨርሲቲ  ፕሬዝደንት /ሬክተር/ ፐሮፌሰር LUC Sels /ሉክ ሴልስን/ ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የሥራ አመራሮችና ፐሮፌሰሮች የተገኙ ሲሆን የ ICT መሰረተ- ልማቶችን፣ ቤተ-ሙከራዎችንና በጫሞ ሐይቅ ላይ የሚሰሩ የምርምር ሥራዎች የመስክ ምልከታም አካሂደዋል፡፡click here to look the picture

Department of Psychology List of Applicants Eligible for Entrance Exam for MA in Educational Psychology, 2012 E.C No Name of the Applicant    Undergraduate Field of Study    Program    Applied for MA in Educ. Psychology

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ2012 ዓ/ም ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎች መልካም የትምህርት ዘመን እየተመኘ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጨ መሠረት ከዚህ ማስታወቂያ ጋር የተያያዙትን ጥራዞች፡-