• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /INSA/ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር መሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ

Details
Mon, 21 February 2022 7:34 am

የአገሪቱን መረጃና የመረጃ መሠረተ ልማቶች ለመጠበቅ የሚያስችል አቅም በመገንባት የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የማስጠበቅ ተልዕኮን አንግቦ እየሠራ የሚገኘው የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /INSA/ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመስኩ የሠለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት እንዲሁም በምርምርና ልማት ሥራዎች ላይ በትብብር ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ የካቲት 10/2014 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ /INSA/ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር መሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ

የ2014 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ተገመገመ

Details
Wed, 16 February 2022 2:47 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ጥር 27/2014 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የ2014 ዓ/ም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ተገመገመ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ ት/ቤቶች ለተወጣጡ የ1ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምኅንድስናና ሒሳብ ትምህርት መስኮች የተግባር ሥልጠና እየሰጠ ነው

Details
Wed, 16 February 2022 2:47 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ STEM ማዕከል በአርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ ት/ቤቶች ለተወጣጡ 100 የ7ኛና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ዓባያ ካምፓስና ዋናው ግቢ በሚገኙ ቤተ-ሙከራዎች በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምኅንድስናና ሒሳብ ትምህርት መስኮች ከጥር 28/2014 ዓ/ም ጀምሮ ለ15 ቀናት የሚቆይ የተግባር ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡  

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ ት/ቤቶች ለተወጣጡ የ1ኛ ደረጃ ተማሪዎች በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምኅንድስናና ሒሳብ ትምህርት መስኮች...

በፍትሕና የሕግ አገልግሎት ሥራዎች የላቀ አፈጻጸም በማስመዝገብ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእውቅናና የዋንጫ ሽልማት ተበረከተለት

Details
Wed, 16 February 2022 1:00 pm

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ መንግሥት ፍትሕ ቢሮና በክልሉ በሚገኙ 7 ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም በጋራ በተከናወኑ የፍትሕና የሕግ አገልግሎት ሥራዎች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የላቀ አፈጻጸም በማስመዝገብ የእውቅናና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በፍትሕና የሕግ አገልግሎት ሥራዎች የላቀ አፈጻጸም በማስመዝገብ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእውቅናና የዋንጫ ሽልማት ተበረከተለት

የእጩ ዶ/ር ማንጉዳይ መርጮ የ3ኛ ዲግሪ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Mon, 14 February 2022 2:35 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝኛ ቋንቋና ስነ-ጽሑፍ ት/ክፍል ላላፉት 5 ዓመታት የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩት እጩ ዶ/ር ማንጉዳይ መርጮ የካቲት 5/2014 ዓ/ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት የምርምር ሥራቸውን አቅርበዋል፡፡

Read more: የእጩ ዶ/ር ማንጉዳይ መርጮ የ3ኛ ዲግሪ (PhD) መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

  1. ከተለያዩ ሥራ ክፍሎች ለተወጣጡ አስተባባሪዎችና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጠ
  2. የተማሪ ጽጌረዳ ግርማይን ኅልፈተ ሕይወት አስመልክቶ የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
  3. በደቡብ ክልል ከሚገኙ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ ዐቃቤያን ሕግ ሥልጠና ተሰጠ
  4. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ነባር የክረምት መርሃ -ግብር ተማሪዎች በሙሉ

Page 251 of 513

  • 246
  • 247
  • 248
  • 249
  • 250
  • 251
  • 252
  • 253
  • 254
  • 255

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap