አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከዞኑ ሁሉም ወረዳዎች ለተወጣጡ ከ570 በላይ መምህራን፣ ርዕሳነ መ/ራን፣ ሱፐርቫይዘሮችና የትምህርት ባለሙያዎች ከመስከረም 5-9/2012 ዓ/ም  ለ5 ተከታታይ ቀናት የቆየ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በቅድመ መደበኛ ትምህርት፣ በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ፣ በልዩ ፍላጎት ትምህርት እንዲሁም ጋሞኛ ቋንቋ ማስተማር ዙሪያ ያተኮረ ነው፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Arba Minch University has recently entered into 5-year strategic cooperation with globally reputed Belgian University – KU Leuven - to promote joint research, educational collaboration and capacity building. The agreement was inked by AMU President, Dr Damtew Darza and KU Leuven Rector, Dr Luc Sels at Arba Minch University’s Main Campus in the presence of officials from both partners.

የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የ2011 ማጠቃለያና የ2012 የትምህርት ዘመን መባቻን ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቁሳቁሶችን እንዲሁም ጧሪ ለሌላቸው አቅመ ደካማ አረጋዊያን የተሠሩና የታደሱ ቤቶችን የዩኒቨርሲቲው አመራሮች በተገኙበት ጳጉሜ 5/2011 ዓ.ም አስረክቧል፡፡በፕሮግራሙ ዩኒቨርሲቲው በሻራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ያስገነባቸው የመማሪያ ክፍሎችም ተመርቀዋል፡፡  ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Arba Minch University will be hosting two-day training on strategic issues connected with New Education Roadmap specially themed to sustain peaceful teaching-learning environment across university beginning from 24th to 25th September, 2019, for entire university’s academic and administrative staff at newly built Institute of Technology Auditorium and existing New Hall at Main Campus.

ማስታወቂያ
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንኳን ለ2012 የትምህርት ዘመን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ እያለ ለነባርና በ2012 ዓ/ም አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የማድረጊያ ቦታና የምዝገባ ጊዜያትን ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት እናሳውቃለን፡፡