የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የሶሾሎጂ እና ሶሻል አንትሮፖሎጂ ትምህርት ክፍል ቤልጂየም፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሞዛምቢክ፣ ዝምባብዌ ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች የሶሻል አንትሮፖሎጂ ትምህርት ክፍሎች ጋር በመተባበር ከሚያዝያ 4 - 13/2013 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ 10 ቀናት የመስክ ትምህርት /Field School/ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

ኢሳት ቴሌቪዥን ከመጋቢት 20/2013 ዓ/ም ጀምሮ “ጎልጉል” በተሰኘ ፕሮግራሙ ለተከታታይ አራት ሳምንታት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ገጽታ በከፍተኛ ሁኔታ ሊያጎድፍ የሚችል መረጃ ማሰራጨቱ ይታወሳል፡፡ የቴሌቪዥን ጣቢያው ከሚዲያና ከጋዜጠኝነት ሥነ-ምግባር ውጪ ዓላማውና ተልዕኮው ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ወቅታዊ ያልሆነና በተጨባጭም ለአሁናዊው ተቋማዊና አገራዊ ሁኔታ የማይመጥን፣ ለዩኒቨርሲቲውና ለአካባቢው ማኅበረሰብ፣ ለዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ምሩቃን እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲው ወዳጆችና ደጋፊዎች ሁሉ አሳዛኝ የሆነና የተጋነነ ፕሮግራም አሰራጭቷል፡፡ በፕሮግራሙ ላይ ሚዲያው ወገንተኛ፣ ብይን ሰጭና ፈራጅ የነበረ በመሆኑ እንዲሁም አንዳንድ የዩኒቨርሲቲው የቀድሞና የአሁን ኃላፊዎች የሰጡት አስተያየት ብዥታ የፈጠረ ስለሆነ በጉዳዩ ላይ ሚዛናዊና ወቅታዊ መረጃ መስጠት አስፈልጓል፡፡

በኢንተርንሺኘ ላይ ያላችሁ የአውቴኢ እና የአምቴኢ ተማሪዎች በሙሉ

  • የሃይድሮሊክና ውሃ ሀብት ምኅንድስና ፋከልቲ
  • የውሃ ሀብትና መስኖ ምኅንድስና ፋከልቲ
  • የውሃ አቅርቦትና አከባቢያዊ ምኅንድስና ፋከልቲ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኦንላይን የመራጮች ምዝገባ ስርዓትን የዘረጋው የመራጮች ምዝገባ በሚካሄድበት ወቅት የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ፣ ነገር ግን በድምፅ መስጫ ዕለት የትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ስለሚሆን ድምፃቸውን በቋሚ መኖሪያቸው (የመኖሪያ አድራሻቸው) ለሚሰጡ ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ እንዲካሄድ ለማስቻል ነው።

10-day-long hybrid Field School by AMU and 4 global partnering institutions which was hosted online and in local clusters has brought to fore new vistas of digital platform, novel approaches to interact with stakeholders and conduct research; and new modalities were introduced to continue academic activities under these catastrophic circumstances.  Click here to see the pictures