AMU has hosted a daylong workshop on intellectuals and citizen’s engagement for GERD realization at Main Campus to motivate country’s elite class to bolster national sentiments that will further strengthen Ethiopia’s global diplomatic drive to strongly expose Egypt and Sudan’s ambiguous and misguiding campaign, make people aware about government’s commitment to this hydropower giant and seek active involvement. Click here to see the pictures

Arba Minch University’s researcher-cum-lecturer, Dr Addisu Fekadu, has added other feathers in his cap as he was feted by Ethiopian Biotechnology Institute and Wachemo University for new Enset Processing Technology. Terming his technologies as outstanding, he was honored with a citation and winner’s cup at Hossana on 19th May, 2021. Two other winners in this category are from Wolkite Polytechnic College and Nitsuh-Ethiopia, Addis Ababa.  Click here to see the pictures

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እና የማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጆች የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ከጋሞ ዞን ፕላን መምሪያ ጋር በመተባበር ለዕቅድና ፕላን ባለሙያዎች ‹GIS› እና ‹STATA› የተሰኙ የቦታ መረጃ አያያዝና ዘመናዊ የበጀት ቀመር አሠራር ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከግንቦት 09-13/2013 ዓ.ም ሥልጠና ሰጥተዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተደረገ የእንሰት ቴክኖሎጂዎች ፈጠራ ወድድር በኢኖቬቲቭ እንሰት ፕሮጀክት በተሠሩ የፈጠራ ሥራዎች ተወዳድሮ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የቀድሞ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በሚኒስትር ማዕረግ የተፈጥሮ ሀብትና የምግብ ደኅንነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣ የዘላቂ መሬት አያያዝ ብሔራዊ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ሀብታሙ ኃይሉ፣ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጅራ እና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ሚያዝያ 23/2013 ዓ/ም በአዲስ አበባ ውይይት ተካሂዶ የጫሞ ተፋሰስን ለማዳን አስፈላጊው ሥራ በአፋጣኝ እንዲጀመር ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ