Arba Minch University Senate in its 25th August, 2020, communiqué has stated that six of its senior academic staff members have been elevated to the position of Associate Professorship as all applicants found to be fulfilling required criteria thus confirming the key parameters stipulated by university rules and legislation.

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በ25/12/2012 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር በመደበኛ፣ በክረምት፣ በሳምንት መጨረሻ እና በተከታታይና ርቀት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ 2,300 በላይ ተማሪዎች ቅዳሜ ነሐሴ 30/12/2012 ዓ/ም እንዲመረቁ ወስኗል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 503ቱ ሴቶች ናቸው፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ