- Details
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጃፓን አለምአቀፍ የትስስር ኤጀንሲ (JICA) ጋር በመሆን በግብርና፣ በትምህርት፣በፋይናንስ፣ በዲጂታል አይሲቲና በቱሪዝም ቴክኖሎጂዎች ማኑፋክቸሪንግ እና ማአድን የፈጠራ ሃሳብ ያላቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በማወዳደር ፈጠራቸውን ለማሳደግ የሚረዳቸው የአቅም ግንባታ ስልጠና ለአራት ቀናት አመቻችተዋል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር ‹‹ወደ ዓለም አቀፍ የተመጣጠነ ምግብ ደኅንነት/Towards Global Food and Nutrition Security›› በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚዬም ከጳጉሜ 1-2/2015 ዓ/ም የተለያዩ መርሃ ግብሮችን በማከናወን ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀው ዓለም ዓቀፍ የእንሰት ሲምፖዚዬም በስኬት ተጠናቀቀ
- Details
Arba Minch University in collaboration with Ministry of Agriculture, Bio and Emerging Technology Institute and others co-hosted the First International Enset Symposium: Towards Global Food and Nutrition Security, from September 1-2/2023. Click here to see more photos.
Read more: AMU, MoA & BETin along with others co-hosted the first International Enset Symposium
- Details
Arba Minch University Board approved the promotion of two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank on its meeting held on September 02/2023. The promotion of the two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank was endorsed by Arba Minch University (AMU) Senate on August 10/2023. Click here to see more photos.
Read more: AMU Board Approves Full Professorship Academic Rank Promotion of two Senior Academicians