የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጃፓን አለምአቀፍ የትስስር ኤጀንሲ (JICA) ጋር በመሆን በግብርና፣ በትምህርት፣በፋይናንስ፣ በዲጂታል አይሲቲና በቱሪዝም ቴክኖሎጂዎች ማኑፋክቸሪንግ እና ማአድን የፈጠራ ሃሳብ ያላቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በማወዳደር ፈጠራቸውን ለማሳደግ የሚረዳቸው የአቅም ግንባታ ስልጠና ለአራት ቀናት አመቻችተዋል፡፡ 

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር ‹‹ወደ ዓለም አቀፍ የተመጣጠነ ምግብ ደኅንነት/Towards Global Food and Nutrition Security›› በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የእንሰት ሲምፖዚዬም ከጳጉሜ 1-2/2015 ዓ/ም የተለያዩ መርሃ ግብሮችን በማከናወን ተጠናቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University in collaboration with Ministry of Agriculture, Bio and Emerging Technology Institute and others co-hosted the First International Enset Symposium: Towards Global Food and Nutrition Security, from September 1-2/2023. Click here to see more photos.

Arba Minch University Board approved the promotion of two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank on its meeting held on September 02/2023. The promotion of the two senior academicians and researchers to Full Professorship Academic Rank was endorsed by Arba Minch University (AMU) Senate on August 10/2023. Click here to see more photos.