የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት ከታኅሣሥ 9-11/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አድርገዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአምስቱ ካምፓስ ተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር የመውጫ ፈተና አሰጣጥ መመሪያ አተገባበርን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2015 ዓ/ም ገለጻና ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ፆታዊ ጥቃትንና ትንኮሳን አስመልክቶ ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች ታኅሣሥ 8/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በድጋሚ የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዝደንት ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ አልዎት!!

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀዳሚ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ዋናኛውና ከተወዳዳሪዎች መኃል እንደሚገኝም ገሀድ ነው። ይህ ታላቅ ተቋም፣ የገዘፈ ስሙ እንዲቀጥል፣ ከታሪኩ የተቆራኘው የናኘ ዝናው አብሮት እንዲከርም፣ ዩኒቨርሲቲውን የሚመራው አካል ሚና ወሳኝነት አለው። በተለይም ደግሞ በትምህርት ዘርፉ የሚደረገውን ሪፎርም ከፍፃሜ ለማድረስ፣ ሪፎርሙንም የሚመጥን ምላሽ ለመስጠት መሪው የአውራ ድርሻ ይኖረዋል።