- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጁ ሰባት የፈተና መስጫ መዕከላት በሁለት ዙሮች ለማኅበራዊና ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላምና በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላምና በስኬት ተጠናቀቀ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማ/ጉድ/ ዳይሬክቶሬት በጋሞ ዞን ጨንቻ ዙሪያ ወረዳ በሻማ ቀበሌ እያስገነባ የሚገኘውን የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የሥራ አፈፃፀም በዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማኅበረሰብ ጉድኝት ምክትል ፕሬዝደንት የተመራ የልዑካን ቡድን ጥቅምት 1/2015 ዓ/ም የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ ግብሮች አመልካቾችን ተቀብሎ ለማስተማር ፈተና መስጠቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት ከተወዳዳሪዎች መካከል በውጤታቸው መሠረት ወደ ዩኒቨርሲቲው እንዲገቡ የተመረጡ ዕጩዎች የቅበላና ምዝገባ ቀን በቅርብ ቀን ውስጥ የምንገልጽ መሆኑን እየሳወቅን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ የሚገቡ ነገሮችን በቅድሚያ ማሳወቅ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በዚሁ መሠረት፡-
Read more: በ2015 የትምህርት ዘመን በማስተርስ እና ፒ.ኤች.ዲ ዲግሪ ፕሮግራም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ላመለከታችሁ ዕጩ አመልካቾች በሙሉ፤
- Details
የ2014 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ከመስከረም 25 እስከ ጥቅምት 11/2015 ዓ/ም ድረስ የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም ምክንያት የዩኒቨርሲቲው የተወሰኑ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ብቻ ልዩ የመግቢያ ባጅ ተሰጥቶ ወደ ግቢ የሚገቡ ሲሆን ሌሎች ሠራተኞች ከመስከረም 25 እስከ ጥቅምት 12/2015 ዓ/ም ድረስ ቤታችሁ ሆናችሁ ሥራዎችን እንድታከናውኑ ያሳውቃል፡፡
- Details
የዩኒቨርሲቲው የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በተደረገ ስምምነት መሠረት በሚኒስቴሩ አማካኝነት የተደረገን የመድኃኒት ስርጭት ሽፋን ማረጋገጫ ዳሰሳ ጥናት ለማከናወን በአራት ክልሎችና በአንድ ከተማ አስተዳደር ሥራውን ለሚያከናውኑ መረጃ ሰብሳቢዎች ከመስከረም 18-19/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል በተለያዩ ክልሎች የመድኃኒት ስርጭት ሽፋን ማረጋገጫ ዳሰሳ ጥናት ሊያከናውን ነው