- Details
Arba Minch University will be hosting two-day training on strategic issues connected with New Education Roadmap specially themed to sustain peaceful teaching-learning environment across university beginning from 24th to 25th September, 2019, for entire university’s academic and administrative staff at newly built Institute of Technology Auditorium and existing New Hall at Main Campus.
Read more: Training on New Education Roadmap & allied issues from 24th Sept
- Details
ማስታወቂያ
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንኳን ለ2012 የትምህርት ዘመን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ እያለ ለነባርና በ2012 ዓ/ም አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የማድረጊያ ቦታና የምዝገባ ጊዜያትን ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት እናሳውቃለን፡፡
- Details
ማስታወቂያ
ዩኒቨርሲቲያችን የ2012 የትምህርት ዘመንን ለመጀመር ቅደመ ዝግጅቱን አጠናቆ አዲስና ነባር ተማሪዎች ለመቀበል ዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ሁላችሁም የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን መስከረም 05/2012 ዓ/ም በየኢንስትቲዩቱ፣ ኮሌጆችና ትምህርት ቤቶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው በጥብቅ ያሳስባል፡፡
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያዋ ሴት ዶክተር የሆኑት ዶ/ር ገናዬ ፀጋዬ በዩኒቨርሲቲው አዲስ የተቋቋመው የምርምር ሥራዎች ህትመት፣ ስነዳና ስርጭት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሆነው ተሹመዋል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቤልጅየሙ የ KU LEUVEN ዩኒቨርሲቲ ጋር በምርምር፣ በአቅም ግንባታ ስልጠና፣ በመማር ማስተማርና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ነሐሴ 15/2011 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ በዕለቱ የ KU LEUVEN ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት /ሬክተር/ ፐሮፌሰር LUC Sels /ሉክ ሴልስን/ ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የሥራ አመራሮችና ፐሮፌሰሮች የተገኙ ሲሆን የ ICT መሰረተ- ልማቶችን፣ ቤተ-ሙከራዎችንና በጫሞ ሐይቅ ላይ የሚሰሩ የምርምር ሥራዎች የመስክ ምልከታም አካሂደዋል፡፡click here to look the picture
Read more: የ594 ዓመቱ የ KU LEUVEN ዩኒቨርሲቲ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጀመረውን ሁለንተናዊ ግንኙነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ