Arba Minch University Sawla Campus rolled out a total of 95 graduates in its 6th convocation held on July 20, 2023 at Sawla; of the figure, 74 were males and 21 Females. Click here to see more pictures.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን በድኅረ ምረቃ 3 ዲግሪ 12 እና 2 ዲግሪ 586 እንዲሁም በቅድመ ምረቃ 859 በአጠቃላይ 1,457 ተማሪዎችን ሐምሌ 13/2015 ዓ/ም አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 281ዱ ሴቶች ናቸው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University rolled out total of 1,457 graduates in its 36th convocation held at Main Campus Auditorium, on July 19, 2023; 859 are undergraduates, 586 are Masters and 12 are PhDs. Click here to see more Pictures.

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝኃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ከእምቦጭና ፓርቲኒየም አረሞች ብስባሽ የተፈጥሮ ማዳበሪያ (Compost) በመሥራት የበቆሎ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡