Grant Type:

Small Scale Research

 The nature of the proposal shall be demand driven, contribute

to the implementation of the national development strategy,

and be able to produce a publishable and applicable finding.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፊታችን ዓርብ ሐምሌ 29/2014 ዓ/ም ከጧቱ 02፡30 – 05፡30 ለዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም ቅዳሜ 30/2014 ዓ/ም ከጧቱ 02፡30 – 05፡30 ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በማይንድ ሴት/Mind-Set/ ላይ ያተኮረ ፐብሊክ ሌክቸር በዋነው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ አዘጋጅቷል፡፡

MIRH is constantly publishing various issues with a focus on media personalities, research outputs, journalism education tools, training opportunities, video collections on various workshops, and other related issues of Ethiopian media and communication materials.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ ዶፕላር አልትራሳውንድ ማሽን ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 15/2014 ዓ/ም አበርክቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ