የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለጨንቻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሰኔ 28/2014 ዓ/ም የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ሕንፃና ከተማ ፕላን ፋከልቲ ሕንድ ሀገር ከሚገኘው ‹‹ላቭሊ ፕሮፌሽናል ዩኒቨርሲቲ /Lovely Professional University›› ጋር በመተባበር ለፋከልቲው የ5ኛ ዓመት ተማሪዎች የምርምር ምንነት፣ አሠራር፣ አጻጻፍና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሐምሌ 01/2014 ዓ/ም የበይነ መረብ ገለጻ ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ሥር የግራንትና ኮላቦሬቲቭ ፕሮጀክት ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት /Grant and Collaborative Project Management Directorate/ መቋቋሙ ተገለጸ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም የነባር የክረምት መርሃ-ግብር ትምህርት የምዝገባና የትምህርት መጀመሪያ ጊዜ አስመልክቶ በቴሌቪዥን፣ በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽና ማኅበራዊ ትስስር ገጾች ምዝገባ ሐምሌ 11-12/2014 ዓ/ም እንዲሁም ትምህርት የሚጀምርበት ጊዜ ሐምሌ 13/2014 ዓ/ም መሆኑን ማስተዋወቁ ይታወቃል፡፡