በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ላለፉት 13 ዓመታት የዘረመልና ዕፅዋት እርባታ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ያገለገሉት ፕ/ር አብዱልቀይም ክሃን (Prof Abdul Qayyum Khan) በዘረመል፣ ዕፅዋት እርባታ፣ ዕፅዋት ፊዚዮሎጂ፣ የዘር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ፣ ሴልና ሞለኪውላር ባዮሎጂ እና ባዮቴክኖሎጂ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የተጻፉ 100 መጻሕፍትን ለዩኒቨርሲቲው ቤተ መጻሕፍት ለግሰዋል።ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ስትራቴጂክ ዕቅድ ዝግጅት፣ ትግበራና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ባቀረበው የዩኒቨርቲሲው የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ግምገማዊ ውይይት ተካሂዶ ጸድቋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የዓሣን የፕሮቲን ይዘት ለማሳደግና ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ከሚሠራው ‹‹ዓሢቱ›› ከተሰኘ ድርጅት ጋር ዩኒቨርሲቲው በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሐምሌ 18/2014 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ