- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ በከፍተኛ ትምህርት የከፍተኛ አመራር ዝግጅት፣ ምልመላና ስምሪት ሥርዓት ማስተግበሪያ መመሪያ መሠረት ለሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ለመመደብ ባካሄደው ውድድር ከቀረቡ ዕጩ ተወዳዳሪዎች መካከል ዶ/ር ደስታ ጋልቻን የኮሌጁ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ሆነው እንዲያገለግሉ ከጥር 01/2016 ዓ/ም ጀምሮ ሾሟል፡፡
Read more: ዶ/ር ደስታ ጋልቻ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ‹‹Emerging Digital Technologies for Improved Aquatic Ecosystem Services›› በሚል ርእስ ከስዊድን ሀገር ማልሞ ዩኒቨርሲቲ (Malmo University) ከመጡት ዶ/ር ፍሥሃ መኩሪያ ጋር ታኅሣሥ 25/2016 ዓ/ም ሴሚናር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ቅጥር ግቢ ውስጥ እየተከናወነ በሚገኘው የከተማ ግብርና ሥራ ውብና ማራኪ አካባቢ ከመፍጠር ባሻገር ሙዝ፣ ፓፓያ፣ ግሽጣና ሌሎች ፍራፍሬዎች ለሽያጭ በማቅረብ ለተቋሙ ተጨማሪ ገቢ እያስገኙ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: በዋናው ግቢ የሚከናወነው የከተማ ግብርና ሥራ የግቢ ውበት መፍጠሩና ተጨማሪ ገቢ እያስኘ መሆኑ ተገለጸ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ለ26ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ14ኛ ጊዜ የተከበረውን የመቻቻልና የአብሮነት ቀን ‹‹ብዝኃነትን መኖር›› በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 25/2016 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡