የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው ለመጡ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከታኅሣሥ 04-5/2016 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ሚኒስቴር ሱፐርቪዥን ቡድን ለዩኒቨርሲቲው በሰጠው ግብረ መልስና በሌሎች ተያያዥ ተቋማዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ከታኅሣሥ 04-11/2016 ዓ/ም በሁሉም ካምፓሶች ከመምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ወ/ሮ ታየች በለጠ ከአባታቸው አቶ በለጠ ማሞ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ጂንጌ አጉርሽ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ክፍለ ሀገር አርባ ምንጭ ከተማ መስከረም 20/1965 ዓ/ም ተወለዱ፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ከፍተኛ የእንሰት አምራች በሆነው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያውን የእንሰት መፋቂያና ማብላያ የሙከራ ማዕከል /Enset Processing Pilot Plant/ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ አቋቁመው ታኅሣሥ 12/2016 ዓ/ም በይፋ ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Arba Minch University (AMU) in collaboration with British Council hosted Ethiopian English Language Professionals’ Association/EELPA/ - South Chapter launching event in AMU on 23rd December, 2023. Click here to see more photos.