- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ፣ አርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታልና ‹‹Hope of Light›› የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረውን የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምና ዳግም ለማስጀመር የሚያስችልና ለ10 ዓመታት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ታኅሣሥ 02/2016 ዓ/ም ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የማሕጸን ፌስቱላ ሕክምናን ዳግም ለመጀመር የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ
- Details
‹‹Human Bridge›› የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል ታኅሣሥ 01/2016 ዓ/ም የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ 32ኛ እና በኢትዮጵያ 31ኛውን የአካል ጉዳተኞች ቀን ‹‹ለአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት ትርጉም ያለው ትብብር›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 23/2016 ዓ/ም አክብሯል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
ረ/ፕ ማንያዘዋል ከበደ ከአባታቸው ከአቶ ከበደ ወ/መድኅን እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ብዙነሽ ረታ በቀድሞው ጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ ሰኔ 12/1972 ዓ/ም ተወለዱ፡፡
- Details