የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከደረጃ ዶት ኮም ድርጅት ጋር በመተባበር ለመምህራን፣ ለዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ ለሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ቡድን መሪዎች “Key Players of Career Development Path for Fresh Graduates” በሚል ርዕስ ዙሪያ መስከረም 25/2016 ዓ/ም ሴሚናር አካሂዷል፡፡  ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ዳይሬክቶሬት በአርባ ምንጭ ከተማ ለሚገኙ ሁለት መቶ አካል ጉዳተኛና ችግረኛ ተማሪዎች መስከረም 25/2016 ዓ/ም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

  1. ፈተና የሚጀምረው ማክሰኞ 29/01/2016 ዓ.ም መሆኑን
  2. የምትፈተኑበትን ካምፓሰ፣ ቀንና ሰዓት በ28/01/2016 ዓ.ም ከ4፡00 ሰዓት ጀምሮ ዋናው ግቢ ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ እንዲታዩት እንዲሁም ጎፋ ሳውላ ካምፓስ ለመፈተን ያመለከታችሁ በካምፓሱ ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ እንዲታዩ፤
  3. በፈተና ጊዜ ሞባይል ስልክና ሳይንቲፊክ ካልኪዩለተር የማይፈቀድ መሆኑን እያሳወቅን፤

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች 5 ዓመት ቅድመ ምረቃ ምኅንድስና ተማሪዎች እና የመደበኛ፣ የማታ እና የሳምንት መጨረሻ የድኅረ ምረቃ (ማስተርስ እና ፒ.ኤች.ዲ) 2 ዓመት 1 ሴምስቴርና ከዚያ በላይ ተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን እንደሚከተለው እንዲሆን ተወስኗል፡፡