- Details
ዩኒቨርሲቲው በሕገ-ወጡ የሕወሓት ቡድን ላይ ሕግ የማስከበር እርምጃ እየወሰደ ለሚገኘው የሀገር መከለከያ ሠራዊት ከተቋሙ የ3 ሚሊየን ብር፣ ከመምህራንና የአስተዳደር ኃላፊዎች ከደመወዛቸው 50 በመቶ እና ከአስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁ ከደመወዛቸው 30 በመቶ ድጋፍ እንዲደረግ ወስኗል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
- Details
የዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ጋር በመሆን ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ ቀን ‹‹Progressing GIS›› በሚል መሪ ቃል ኅዳር 9/2013 ዓ/ም በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፉን የጂ አይ ኤስ (GIS) ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ አከበረ
- Details
ማክሰኞ ኅዳር 08/2013 ዓ/ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል በአገር ደረጃ እንዲካሄድ ለቀረበው አገራዊ ጥሪ መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ በየካምፓሱና በያለበት በመቆም ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት በተግባር አረጋግጧል፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት አጋርነቱን አረጋገጠ
- Details
2ኛ ዙር የደምባ ተፋሰስ አፈር መሸርሸር ቅነሳና የሸክላ ሠሪዎችን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ማሻሻል ላይ ያተኮረ የምርምር ፕሮጀክት አጀማመር ውይይት በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ ጥቅምት 21/2013 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡
Read more: በዲታ ወረዳ የአፈር መሸርሸርን ለመከላከልና የሸክላ ሠሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ያለመ ፕሮጀክት ተጀመረ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች በዩኒቨርሲቲው ኬሚስትሪ ቤተ-ሙከራ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዱ የንጽህና መጠበቂያዎች አመራረት ሂደትን አስመልክቶ ጥቅምት 24/2013 ዓ/ም ጉብኝት አካሂደዋል፡፡