በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 7/2015 ዓ/ም ድረስ ሲሰጥ የነበረው የ2015 ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና/Exit –Exam/ በስኬት ተጠናቀቀ፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

‹‹ነገን ዛሬ እንትከል!›› በሚል መሪ ቃል 5ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 10/2015 ዓ/ም ከጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ ሁሉንም የዩኒቨርሲቲውንና የአካባቢውን ማኅበረሰብ በማሳተፍ ይጀመራል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለ2015 ዓ/ም ዕጩ ተመራቂ የኮሚዩኒኬሽንና ኮምፒውተር ምኅንድስና ተማሪዎች እንዲሁም ለኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምኅንድስና መምህራን ‹‹5G and 3GPP Radio Access Network and Evolution of 3Gpp Based Radio Access Network (RAN) for Mobile Communication›› በሚል ርእስ ሰኔ 29/2015 ዓ/ም ትምህርታዊ ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በ2015 ዓ/ም ለሚመረቁ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሁም ለዳግም ፈተና ወሳጆች ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና እና የሙያ ፈቃድ ምዘናን አስመልክቶ ሰኔ 29/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ