Arba Minch University’s research scholars have brought forth some interesting findings after investigating varied associated factors of Corona virus as it continues to threaten mankind. Studies focusing Southern Ethiopia, in particular, dwelt into its impact on societies, individual, health professionals, chronic patients’ behavior, etc. It has also profoundly disclosed health facilities’ vulnerability and stigma attached to it.

የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ‹‹Biodiversity Conservation and Management›› የትምህርት ፕሮግራም በ3ኛ ዲግሪ ለማስመረቅ የሚያስችለውን ቅድመ ሁኔታ አጠናቋል፡፡ ዕጩ ተመራቂ ዶ/ር ዘውድነህ ቶማስ ለምረቃ ብቁ የሚያደርገውን ጥናታዊ ጽሑፍ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው ምሁራን በተገኙበት ሰኔ 21/2013 ዓ/ም አቅርቧል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

ዩኒቨርሲቲው ለሕክምና አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ሰኔ 21/2013 ዓ.ም ለድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ድል ፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በከተማው በሆስፒታል ደረጃ አገልግሎት መስጠት በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸው ከሕዝብ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ የሚስተዋለውን የሕክምና አገልግሎት ጫና የሚቀንስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡  ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ